“ ስምንቱን መዝሙር የሰራሁት ከመጋቤ ሐዲስ እሸቱ አለማየሁ ጋር Quarantine በነበርንበት ወቅት ነበር፡፡ ” ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
“ሊቀመዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍና አገልጋዮች በአጠቃላይ በያለንበት የሚደርሱ የቤተክርስቲያን ድምጽና የመንግስተ ሰማያት ጥሪ ናቸው” ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ
“ሊቀመዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ ሙሉ ጊዜውን ለአገልግሎት የሚሰጥ ብርቱ አገልጋይ ነው፡፡ Quarantine በነበርንበት ወቅት አፉ ከማዜም ና ከመዘመር አያርፍም ነበር” መጋቤ ሐዲስ እሸቱ አለማየሁ
“ ጽንሱ ጤነኛ እንዲሆን እናትን መንከባከብ ግድ እንደሆነ ሁሉ አገልግሎትን ለማጠንከርና ለማግኘት አገልጋዮችን ማገዝና ማበረታታት ያስፈልጋል” መምህር ምህረተአብ አሰፋ
“ሊቀ መዘምራን ያልዘመራቸው ጉዳዮች አሉ ብሎ ደፍሮ ለመናገር ይከብዳል” መጋቤ ምስጢር ብሩክ አስማረ
No comments:
Post a Comment