ቅዱስ ፓትርያርኩ ወደ መንበረ ፕትርክናቸው ተመልሰዋል!! - አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

ስብኩ ወንጌለ ለኩሉ ፍጥረት ማቴ 16፤15


በቅርብ የተጻፉ

Post Top Ad

Wednesday, March 1, 2023

ቅዱስ ፓትርያርኩ ወደ መንበረ ፕትርክናቸው ተመልሰዋል!!

(የካቲት 22 ቀን 2015 ዓ.ም አዲስ አበባ-ኢትዮጵያ)
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በብፁዕ አቡነ ዮሐንስ የሽኝት ሥነ ሥርዓት ላይ ተገኝተው በአሁኑ ሰዓት ወደ መንበረ ፕትርክናቸው አዲስ አበባ ተመልሰዋል።

No comments:

Post a Comment

Post Bottom Ad

Pages