መንፈሳዊ ፍርድ ቤት ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ? - አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

ስብኩ ወንጌለ ለኩሉ ፍጥረት ማቴ 16፤15


በቅርብ የተጻፉ

Post Top Ad

Saturday, June 27, 2026

መንፈሳዊ ፍርድ ቤት ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ?

 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ፍርድ ቤት ማቋቋሚያ ረቂቅ_አዋጅ ላይ ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ በተገኙበት የውይይት መርሐ ግብር እየተከናወነ ይገኛል።

ሰኔ ፳ ቀን ፳፻ ፲ወ፰ ዓ/ም
አዲስአበባ -ኢትዮጵያ
በመርሐ ግብሩ ላይ ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ ሊቀ ጳጳስ፣ ንቡረ ኤልያስ አብርሃ በመንበረ ፓትርያርክ የመንፈሳዊ ዘርፍ ምክትል ሥራ አስኪያጅ ፣ የተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ተወካዮች፣ የመንበረ ፓትርያርክና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሥራ ሐላፊዎች ፣ በሕግ አገልግሎት መመሪያ ዐቢይ ኮሚቴ ፣ የተለያዩ የሕግ ምሁራንና ጥሪ የተደረገላቸው ክቡራንንና ክቡራት እንግዶች ተገኝተዋል።
መርሐ ግብሩ የማጠቃለያ ውይይት መሆኑን የተገለጸ ሲሆን ረቂቅ አዋጁ ቀርቦ ውይይት እንደሚደረግበት ይጠበቃል።
ምንጭ©የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ አገልግሎት






No comments:

Post a Comment

Post Bottom Ad

Pages