












“ሰላም ለእሌኒ ውስተ ምድረ ሕይወት ኤልዳ
ምክረ መንፈስ ቅዱስ አመ ወሰዳ
ለዘሐይወ በድን በለኪፈ መስቀል ቅድመ ዐውዳ
እምአይቴ አንተ ትቤሎ ወእምአይ አንግዳ
ዘተረከብከ ግዱፈ በበዳ”
(የመንፈስ ቅዱስ ምክር በወሰዳት ጊዜ ኤልዳ ወደ ተባለች የሕይወት ምድር የኼደች ለኾነች ለዕሌኒ ሰላምታ ይገባል፤ በአደባባይዋ ፊት መስቀልን በመንካት የዳነውን በድን በበረሓ ወድቀኽ የተገኘኽ አንተ እንግዳ ከወዴት ነኽ አለችው) በማለት መስቀሉ ከወጣ በኋላ ስለተደረገላት ተአምር ጽፏል፡፡
"ስብሐት ለመስቀለ ክርስቶስ ዕፀ መድኀኒት ኀይልነ ወጸወንነ"
(ከመጋቤ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ)
No comments:
Post a Comment