አንዲት ነፍስ ከቅድስት ቤተክርስትያን ጉባኤ ተደምራለች። - አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

ስብኩ ወንጌለ ለኩሉ ፍጥረት ማቴ 16፤15


በቅርብ የተጻፉ

Post Top Ad

Sunday, September 25, 2022

አንዲት ነፍስ ከቅድስት ቤተክርስትያን ጉባኤ ተደምራለች።

“የጠፋውን በጌን አግኝቼዋለሁና ....ሉቃስ 15፥6 

እነሆ ክርስቶስ የሞት ደምወዝ የከፈለላት አንዲት ነፍስ ከቅድስት ቤተክርስትያን ጉባኤ ተደምራለች። 

በመላእክት ዓለምም ፍጹም ደስታ በሰማያትም ፍሰሐ ሆኗል። 

እግዚአብሔር ይመስገን ! “መቶ በግ ያለው ከእነርሱም አንዱ ቢጠፋ፥ ዘጠና ዘጠኙን በበረሃ ትቶ የጠፋውን እስኪያገኘው ድረስ ሊፈልገው የማይሄድ ከእናንተ ማን ነው?” — ሉቃስ 15፥4.....እንደተባለው የጠፋችው አንዲት በግ ተገኝታለች። እህታችን እንኳን ወደ መቅደሱ መጣሽልን። በቤቱ ያጽናሽ

No comments:

Post a Comment

Post Bottom Ad

Pages