ምልጣን ዘየካቲት ፲፮ ,ኪዳነምሕረት - አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

ስብኩ ወንጌለ ለኩሉ ፍጥረት ማቴ 16፤15


በቅርብ የተጻፉ

Post Top Ad

Saturday, February 24, 2024

ምልጣን ዘየካቲት ፲፮ ,ኪዳነምሕረት

 




ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር፤

ወገበዋቲሃኒ በሐመልማለ ወርቅ፤
አንቲ ምስራቅ ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ፤
አማን ኪዳንኪ ኢየኃልቅ፡፡
ምልጣን ዘየካቲት ፲፮ ,ኪዳነምሕረት
ኪዳነ ተካየድኩ ምስለ ኅሩያንየ፦ ከመረጥኳቸው ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግኹ>(መዝ ፹ወ፰፥፫)።
በ፮ቱ ኪዳናት በዘመነ ብሉይ ሰዎች ከመቅሠፍተ ሥጋ ይድኑ ነበር፤በ፯ተኛው ኪዳን በኪዳነ ምሕረት ግን ከመቅሠፍተ ሥጋ ወነፍስ መዳን ተችሏል። የመዳናችን ፍጹም ምክንያት የኾንሽ እናታችን ቅድስት ካዳነ ምሕረት ኾይ በዓሥራት ሀገርሽ ኢትዮጵያ ምድር በየገዳማቱና አድባራቱ፣በየቦታው በክርስቲያኖች ላይ የሚፈጸመውን ግፍ፣የሚፈስሰውን ደም በተሰጠሽ ቃል ኪዳን ታስታግሽልን ዘንድ እንማጸንሻለን። በኀዘን የቆሰለው ልባችንን በምሕረትሽ አለስልሽው።
እንኳን አደረሰን፤አደረሳችኹ!
የካቲት 16/2016 ዓ.ም።
በቃልኩዳኗ በምድሪቱ ላይ ሰላም ታውርድልን፤
ከልጇም ፊት ታስምረን ታስታርቀንም

No comments:

Post a Comment

Post Bottom Ad

Pages