በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት የዓባይ ቅድስት አርሴማ ገዳም 7(ሰባት) መነኮሳት በድሮን ሕይወታቸውን አጡ። - አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

ስብኩ ወንጌለ ለኩሉ ፍጥረት ማቴ 16፤15


በቅርብ የተጻፉ

Post Top Ad

Thursday, July 23, 2026

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት የዓባይ ቅድስት አርሴማ ገዳም 7(ሰባት) መነኮሳት በድሮን ሕይወታቸውን አጡ።

 በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት የዓባይ ቅድስት አርሴማ ገዳም 7(ሰባት) መነኮሳት በድሮን ሕይወታቸውን አጡ።

ዛሬ ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም ዓባይ በረሃ ያለችዋ ቅድስት አርሴማ ገዳም መነኮሳት በፀሎተ ቅዳሴ ላይ እያሉ በደረሰባቸው ድሮን ድብደባ ሰባት መነኮሳት ወዲያውኑ ሕይወታቸው ሲያልፍ 10 መነኮሳት ደግሞ በከባድ ሁኔታ ቆስለዋል።






No comments:

Post a Comment

Post Bottom Ad

Pages