




፩/የህፃናት ጉባኤ መርሐ ግብሮች-

፪/ ማዕከላውያን መርሐ ግብር




3/ የአዋቂዎች ጉባኤ መርሐ ግብሮች













፩/ለአብነት ትምህርት ቤቶች/ተማሪዎች ልዮ ትኩረት ተሰጥቶ ድጋፍና ክትትል ማድረጉ
፪/ተከታታይ ፣መንፈሳዊ ሥልጠናዎች በተደራጀ መንገድ ሳይቆራረጥ ወጥ በሆነ መንገድ እየሰጠ መሆኑ / 8ኛ ዙር ደርሷል/
፫/ለነዳያን የራሳቸው የሆነ መርሐ ግብር/ጉባዔ የተዘጋጀ መሆኑ
፬/የካህናትና የሠራተኞች ጉባዔ መኖሩ፡፡
፭/ለህፃናትና ማዕከላውያን ዘወትር ከሰኞ እስከ አርብ የአብነት ትምህርት እንዲማሩ መደረጉ
፮/የሰንበት ት/ቤቱ ማንኛውንም አገልግሎት መፈጸም የሚስችል ህንጻ ያለው መሆኑ /ትልቅ አዳራሽ፣ትንንሽ የልምምድና የስልጠና አዳራሾች፣ ቢሮ ወ.ዘ.ተ/
፯/አገልጋይ ዲያቆናት በማፍራት የሚታወቅ ሰንበት ት/ቤት መሆኑ




No comments:
Post a Comment