ለሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ድጋፍ ማሠባሠቢያ መርሐ ግብር ከሚሊንየም አዳራሽ በፎቶ - አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

ስብኩ ወንጌለ ለኩሉ ፍጥረት ማቴ 16፤15


በቅርብ የተጻፉ

Post Top Ad

Monday, July 3, 2023

ለሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ድጋፍ ማሠባሠቢያ መርሐ ግብር ከሚሊንየም አዳራሽ በፎቶ


የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከትን መልሶ ለማቋቋም በሚሊኒየም አዳራሽ የሚካሄደው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በመካሄድ ላይ ይገኛል።
መርሐ ግብሩ በጦርነቱ ምክንያት የተጎዳውን የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት መልሶ ለማቋቋም ፣ የተቋረጡትን መንፈሳዊ አገልግሎቶችና የልማት ሥራዎች እንደገና ለማስቀጠል እና ምእመናንን ጠብቆ ለማቆየት መዘጋጀቱ ይታወቃል።
ሀገረ ስብከቱን ለመደገፍ ከዚህ በታች በተቀመጡ የባንክ አካውንቶች ይጠቀሙ።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ: 1000539368633(አጭር 3540)
አዋሽ ባንክ: 013200431791700(አጭር 1516)
አቢሲኒያ ባንክ: 134527455(አጭር 1516)
ዳሽን ባንክ: 5033453733011(አጭር 1516)
ወጋገን ባንክ: 0959327230101(አጭር 1516)
ቡና ባንክ: 1559501008068(አጭር 1516)
አማራ ባንክ: 9900006722378(አጭር 7799)
አሐዱ ባንክ፡ 0013012310901
ዓባይ ባንክ፡ 2071119699316019
ንብ ባንክ: 7000043248397
ኦሮምያ ባንክ: 1590993100001









No comments:

Post a Comment

Post Bottom Ad

Pages