ፕሮቴስታንቲዝም በአስተሳሰብ ደረጃ የምጸየፈው ለክርስትና ሃይማኖት አውዳሚ አመለካከትን የሚያስታጥቅ በመሆኑ ነው።
አምቦ ዩኒቨርሲቲ

በጣም አሳፋሪና ንቀት የተምላበት የአምቦ ዩንቨርሲቲ ሦስቱ ተማሪዎች ተግባር

የሃይማኖት መቻቻል እና እኩልነት ባለባት ኢትዮጵያ ምድር ላይ እነዚህ 3 ልጆች በእግዚአብሔር ማደሪያ ታቦት ላይ እንደዚህ መቀለድ በሰማይም በምድርም ያስቀጣል።
መረጃዎች እንደሚያመለክቱት እነዚህ ልጆች የአምቦ ዩኒቨርስቲ ተማሪ ሲሆኑ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት፤ የአምቦ ዩኒቨርስቲ ሃላፊዎች አጣርተው እነዚህን ልጆች ለሕግ እንዲያቀርብ ብዙ ኢትዮጵያውያን እየተማፀኑ ይገኛል::
እሳቤው በአጠቃላይ ፀረ ሃይማኖት፣ ኢምክንያታዊ፣ ፀረ ክርስትና፣ ፀረ ሥርዓት፣ ፀረ ትውፊት፣ ፀረ ባሕል፣ ፀረ ታሪክ፣ ፀረ ማንነት፣ ፀረ ግብረ ገብነት፣ ፀረ ሰውነት ነው። የመከባበር አውዳሚ እሳቤን የተሸከመ ነው። ግለሰብ ተመልክቼ አይደለም እንዲህ የምለው፤ የጴንጤ አብዛኛው አስተምህሮ እጅግ መርዘኛና የማኅበረሰብ እሴትን በጣጥሶ የሚጥል አፍራሽ በመሆኑ ነው። እንዴት እንጥፍጣፊ የሕሊና ልጓም በዚህ ደረጃ አጣን?
ግለሰቦቹን በሕግ ማን ይጠይቃቸዋል? አንድ ብቻ ሳይሆን ሌሎችም ብዙ ተመሳሳይ ቪዲዮ ሠርተዋል።
No comments:
Post a Comment