ዶንኪ ቲዩብ አደጋ ላይ መሆኑንና 46 ሰራተኞችን ሊበትን እንደሆነ እሸቱ ተናገረ - አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

ስብኩ ወንጌለ ለኩሉ ፍጥረት ማቴ 16፤15


በቅርብ የተጻፉ

Post Top Ad

Friday, July 17, 2026

ዶንኪ ቲዩብ አደጋ ላይ መሆኑንና 46 ሰራተኞችን ሊበትን እንደሆነ እሸቱ ተናገረ

 


የዶንኪ ቲዩብ ለአብዛኛው ኢትዮጵያውያን አንድነትን፤ ፍቅርን፤ መረዳዳትን ከማስተማርም በላይ ሃይማኖት ሳይለይ ለሁሉም ይረዳ እንደነበር ሁላችንም እናውቃለን። እኔ የዶንኪ ቲዩብ ዋና ተከታታይ ከመሆኔም በላይ ብዙ የተማርኩበት፤ የእሸቱን ቅንነትና በሃይማኖቱ ጠንካራ መሆኑን የተረዳሁበት ሰው ነው።  ስለዚህ የእሸቱን መልካም ምግባር የሚቃወሙና በቅናት መንፈስ የእሱን ስራ ለማፈራረስ የሚጥሩ ከመብዛታቸው የተነሳ አይዞህ ብለን ልንደግፈው ይገባል።   እንቅልፍ አጥቶ ለቤተ ክርስቲያን ብዙ ሥራ የሰራ መሆኑን ማስታወስ ይገባል።  እናግዘው።  ወንድማችን እሸቱ እንወድሃለን በርታልን።


No comments:

Post a Comment

Post Bottom Ad

Pages