" ቋሚ ሲኖዶስ ብፁዕ አቡነ ሩፋኤል ከሚመሯቸው ሁሉም አኅጉረ ስብከት ታግደው በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ውስጥ ባለ ማረፊያ ቤታቸው እንዲቀመጡ አዘዘ " የሚለውን ዜና መስማት በእውነቱ እጅግ ድንቅ ነው ።
የበለጠ ደስ ሊያሰኝ የሚችለው ግን እንደ ቤተ መንግስቱ አንበሳ እንዲህ አራት ኪሎ ላይ በሚገኝ ግቢ ውስጥ ዘግቶ እየቀለቡ ማስቀመጥ ሳይሆን የእርሻ ሥራ የሚከናወንበትን ገዳም እንዲቀላቀሉ አድርጎና ዐይናቸው አራት ኪሎን እንዳይመለከት አድርጎ በትክክለኛ የምንኩስናው ሕይወት ውስጥ እንዲያልፉ ማስቻል ነው ።
Post Top Ad
Thursday, July 9, 2026
ቋሚ ሲኖዶስ ብፁዕ አቡነ ሩፋኤል ከሚመሯቸው ሁሉም አኅጉረ ስብከት ታገዱ
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
Post Bottom Ad
Author Details
Templatesyard is a blogger resources site is a provider of high quality blogger template with premium looking layout and robust design. The main mission of templatesyard is to provide the best quality blogger templates which are professionally designed and perfectlly seo optimized to deliver best result for your blog.


No comments:
Post a Comment