ቪዲዮውን ተመለከቱ!!! ለዚህ ድርጊት ቃላት አጣሁለት። በወሎ መካነ ሰላም አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ የድሮን ጥቃቱ ከባድ ነው። አቡነ ጴጥሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል - አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

ስብኩ ወንጌለ ለኩሉ ፍጥረት ማቴ 16፤15


በቅርብ የተጻፉ

Post Top Ad

Thursday, July 23, 2026

ቪዲዮውን ተመለከቱ!!! ለዚህ ድርጊት ቃላት አጣሁለት። በወሎ መካነ ሰላም አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ የድሮን ጥቃቱ ከባድ ነው። አቡነ ጴጥሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል

ለዚህ ድርጊት ቃላት አጣሁለት። በወሎ መካነ ሰላም አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ የድሮን ጥቃቱ ከባድ ነው። የተጨፈጨፉት ደግሞ ሴቶች ናቸው። አቡነ ጴጥሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል

 



በወሎ መካነ ሰላም አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ የድሮን ጥቃት ተፈፅሟል የሚሉ ዘገቦች ከተለያዩ ማህበራዊ መገናኛዎች እየሰማን ነው፣፣ በጥቃቱ ሁለት መነኮሳት ሲገደሉ ከስምንት በላይ መቁሰላቸውን መገናኛ ብዙሃኑ ዘግበዋል ፣፣ ዘገቦቹ እውነት ይሁኑ ሀሰት እስካሁን ከቤተክርስቲያኗ ሲኖዶስ ወይም ከክልሉም ሆነ ከፌዴራል መንግስት ሃላፊዎች ምንም የተባለ የለም፣፣



No comments:

Post a Comment

Post Bottom Ad

Pages