"መምህራን ከራሳችሁ የፍልስፍና አስተምህሮ ልትወጡ ይገባል!" — ብፁዕ አቡነ አብርሃም
በየመድረኩ የሚሰጡ መንፈሳዊ ትምህርቶች የቤተ ክርስቲያንን ዶግማና ሥርዓት የተከተሉ መሆን እንዳለባቸው ብፁዕነታቸው አሳስበዋል።
ሰማያዊውን የእግዚአብሔር ቃል በምድራዊና ጊዜያዊ የሰው ልጅ ፍልስፍና መተካት ምእመናንን ለውዥንብር ስለሚዳርግ፣
አገልጋዮች የወንጌልን ንጽሕና ጠብቀው ዘመኑን በኦርቶዶክሳዊት እውነት ሊዋጁ ይገባል::
💬 እናንተስ ምን ትላላችሁ?መምህራነ ወንጌል ከግል ፍልስፍና ወጥተው ምእመናንን በተዋሕዶ እውነት እንዲያንጹ ምን መደረግ አለበት?
ያላችሁን ሐሳብ በኮሜንት ያጋሩን!
Post Top Ad
Thursday, July 9, 2026
"መምህራን ከራሳችሁ የፍልስፍና አስተምህሮ ልትወጡ ይገባል!" — ብፁዕ አቡነ አብርሃም
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
Post Bottom Ad
Author Details
Templatesyard is a blogger resources site is a provider of high quality blogger template with premium looking layout and robust design. The main mission of templatesyard is to provide the best quality blogger templates which are professionally designed and perfectlly seo optimized to deliver best result for your blog.

No comments:
Post a Comment