እንግሊዝ ሀገር በሚገኘው በታዋቂው ማንችስተር ዩኒቨርሲቲ(University of Manchester) በሜዲካል ሳይንስ በከፍተኛ ውጤት የተመረቀው እንዲሁም የጎንደር ደብረ ምሕረት አቡን ቤት ቅ/ገብርኤል ሰ/ት/ቤት ፍሬ የሆንከው ውድ ወንድማችን በፈቃዱ እንደሥራቸው(የአባቱ ልጅ) እንኳን ደስ አለህ !!!!የመልአኩ ልጆች እንዲህ በየቦታው ደምቃችሁ አሸብርቃችሁ ለወግ ለማዕረግ በቅታችሁ ስናይ በእውነቱ ለደስታችን ወደር የለውም!!

No comments:
Post a Comment