በጅግጅጋ ከተማ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በተደራጁ ሰዎች ጥቃት ሙሉ በሙሉ መፍረሱን የሱማሌ ሀገረስብከት አሳውቋል። - አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

ስብኩ ወንጌለ ለኩሉ ፍጥረት ማቴ 16፤15


በቅርብ የተጻፉ

Post Top Ad

Tuesday, August 25, 2026

በጅግጅጋ ከተማ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በተደራጁ ሰዎች ጥቃት ሙሉ በሙሉ መፍረሱን የሱማሌ ሀገረስብከት አሳውቋል።

 


በጅግጅጋ ከተማ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በተደራጁ ሰዎች ጥቃት ሙሉ በሙሉ መፍረሱን የሱማሌ ሀገረስብከት አሳውቋል።

***
በሱማሌ ሀገረስብከት ጅግጅጋ ከተማ የሚገኘውን የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን የተደራጁ አካላት ሙሉ በሙሉ ህንፃ መቅደሱን በማፍረስ አውድመዋል።
ይህንም ድርጊት ሲፈጸም የሚያሳይ የቪዲዮ ምስል የሱማሌ ሀገረስብከት በገጹ ላይ የለቀቀ ሲሆን የክልሉ መንግስት ህግ እንዲያስከብር ጠይቋል።
እንግዲህ ምን ይባላል። እግዚአብሔር ይሁነን !!!


No comments:

Post a Comment

Post Bottom Ad

Pages