የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት አስተዳደር ጉባኤ ፵፩ንው የሰበካ መንፈሳዊ አጠቃላይ ጉባኤ - አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

አትሮንስ ሚዲያ - Atrons Media

ስብኩ ወንጌለ ለኩሉ ፍጥረት ማቴ 16፤15


በቅርብ የተጻፉ

Post Top Ad

Tuesday, October 25, 2022

የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት አስተዳደር ጉባኤ ፵፩ንው የሰበካ መንፈሳዊ አጠቃላይ ጉባኤ

 

የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት አስተዳደር ጉባኤ ፵፩ንው የሰበካ መንፈሳዊ አጠቃላይ ጉባኤን መሠረት ያደረገ የሥራ ግምገማ አካሄደ!!

(ጥቅምት 15 ቀን 2015 ዓ.ም
አዲስ አበባ-ኢትዮጵያ)
የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት የአስተዳደር ጉባኤ ፵፩ ው የሰበካ መንፈስዊ አጠቃላይ ጉባኤን ሂደትን የተመለከተ ግምገማ አካሂዷል።
የጉባኤው አጠቃላይ ሂደት ሙሉ ገለፃ በሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መጋቤ ሐዲስ ነቅዐ ጥበብ አባቡ የተደረገ ሲሆን የውይይቱ ተሳታፊዎች ሀገረ ስብከታችን ያገኘው ድል የሁላችን መተባበር ውጤት ነው፤ በቀጣይም የበለጠ ለመሥራት ስንቅ ሆኖናል ሲሉ ገልጸዋል።
በ፵፩ንው የሰበካ መንፈሳዊ ዓለም ዐቀፍ ጉባኤ ላይ የተነሱ ሐሳቦችንና የተደረጉ ውይይቶችን እንደ ግብዓት በመጠቀም ለሀገረ ስብከቱ ቀጣይ ሥራዎች የዕቅዳችን አካል አድርገን መተግበር አለብን ብለዋል በስብሰባው የነበረውን አጠቃላይ ሂደትንም አድንቀዋል።
በቀጣይ በሀገረ ስብከት ደረጃ የሚካሄደውን የሀገረ ስብከቱን ፴፩ኛ ጉባኤ ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችል ኮሚቴ በ፫ ዘርፍ ተሰይሟል ሲል አቡቀለምሲስ ሚዲያ በፌስቡክ ገጹ ዘግቧል።
 
Source:  
 የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት አስተዳደር ጉባኤ ፵፩ንው የሰበካ መንፈሳዊ አጠቃላይ ጉባኤ
 
 
 

 

No comments:

Post a Comment

Post Bottom Ad

Pages