ለተመረጡ 5 በጎ አድራጎት ድርጅቶች የአንድ ሚሊዮን አራት መቶ ሺህ ብር የገንዘብ እርዳታ ተደረገ !
ሰኔ 22 ቀን 2015 ዓ.ም (ተ.ሚ.ማ/አዲስ አበባ)
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን መታሠቢያ ድርጅት ለኢየሩሳሌም ለተመረጡ 5 በጎ አድራጎት ድርጅቶች የገንዘብ እርዳታ አደረገ።
ለተመረጡ 5 በጎ አድራጎት ድርጅቶች የአንድ ሚሊዮን አራት መቶ ሺህ ብር የገንዘብ እርዳታ ተደረገ !
About አትሮንስ ሚዲያ
No comments:
Post a Comment