እናስተዋውቃችሁ- ፫







፩/የህፃናት ጉባኤ መርሐ ግብሮች-


፪/ የማዕከላዊ መርሐ ግብር


3/ የአዋቂዎችጉባኤ መርሐ ግብሮች-













፩/ በመንፈሳዊ ህይወታቸው አርአያነት ያለቸው እስከ ምንኩስና የደረሱና በሥጋዊ እውቀታቸው ከፍተኛ ደረጃ የደረሱ በተለያዩ የመንግሥት መስሪያ ቤቶችና የትምህርት ተቋማት የሚሰሩ አባላትን ማፍራቱ፡፡
፪/ከደብር ሰበካ ጉባዔ ጋር ጠንካራ ግንኙነት መኖር
፫/ህንጻ ቤተ ክርስቲያኑን የተዋጣለት አደረጃጀት በመሥራት በአጭር ጊዜ አሁን እስከ ደረሰበት ድረስ በጋራ ሥራዎችን መሥራታቸው ፡፡
፬/መጽሐፍትን በህትመት መንገድ አዘጋጅተው የሚያቀርቡና በጎንደር በተለያዩ ቦታዎች እየተጋበዙ ትምህርት አገልግሎት የሚሰጡ በርካታ መምህራን ማፍራቱ
፭/ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን እየተጋበዙ በተለያዩ ርዕሱ ጉዳዮች ትምህርት የሚሰጡበት፣ምዕመናን የሚሰማቸውን ጥያቄ የሚጠየቁበትና ምላሽ/ማብራሪያ የሚያገኙበት ‹‹ ቤተ ልሔም›› የሚል መርሐ ግብር በቋሚነት የሚከናወንበት መሆኑ፡፡
፮/ ሰንበት ት/ቤቱ የራሱን ንዋየ ቅድሳን መሻጫ ሱቅ ያለው መሆኑ
ስለ ሰንበት ት/ቤቱ አድራሻ
የቀድሞዋ ልደታ ቤተ ክርስቲያን ገጽታ
የቀድሞዋ ልደታ ቤተ ክርስቲያን ገጽታ

መዘምራን በአገልግሎት ላይ

No comments:
Post a Comment